ጋዜጠኛና መምህር መስከረም ታሰረች
ጋዜጠኛና መምህር መስከረም አበራ ዛሬ ማክሰኞ ታኅሣሥ 04/2015 ዓ.ም. ከሰዓት በኋላ አዲስ አበባ ውስጥ በፌደራል ፖሊስ በቁጥጥር ሥር መዋሏን ኢትዮታይምስ አረጋግጣለች። መስከረም...
በኦሮሚያ የኢንተርኔት አገልግሎት ተቋረጠ
በአንዳንድ የኦሮምያ ከተሞች የሞባይል ዳታ ኢንተርኔት አገልግሎት ካለፈው እሁድ ጀምሮ መቋረጡን ከነዋሪዎች መካከል ለአሜሪካ ድምጽ ገለጹ።
በሚገኝባት የአምቦ ከተማ...
የነጃዋር ታዳሚዎች ላይ ፍርድቤቶ የአልባሳት መልክት እገዳ ጣለ
ፍርድ ቤቱ በእነጃዋር መሃመድ የችሎት ሂደት ላይ ድጋፍንም ሆነ ተቃውሞን የሚያመላክቱ አልባሳትን ለብሶ ችሎት መታደምን ከለከለ፡፡ተጠርጣሪዎቹ ከዚህ በፊት በነበረ ቀጠሮ ላይ ቤተሰቦቻችን...
በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ ትእዛዝ መሰረት በርካቶች በእጃቸው ያለውን የውጭ ሀገር ገንዘብ ወደ ባንክ...
በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ ትእዛዝ መሰረት በርካቶች በእጃቸው ያለውን የውጭ ሀገር ገንዘብ ወደ ባንክ እያስገቡ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2010 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ...
የሰላማዊ ዜጎች ደህንነት በትግራይ እንዲጠበቅ አምነስቲ አሳሰበ
የኢትዮጵያ የፌዴራል መንግስት እና የህወሓት ኃይሎች እያደረጉ ባለው ጦርነት ጦርነት የሰላማዊ ሰዎች ደህንነት ሊጠብቁ እንደሚገባ ዓለማቀፉ የሰብአዊ መብት ተሟጋቹ ድርጅት አምንስቲ...
አቶ ልደቱ አያሌው ከ 4 ወር እስር በኋላ በዋስ ተፈቱ
በኦሮሚኛ ቋንቋ ድምፃዊው ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ምክንያት፣ በኦሮሚያ ክልል ቢሾፍቱ ከተማ ከተፈጠረ ሁከትና ብጥብጥ ጋር በተያያዘ ተጠርጥረው ሐምሌ 17 ቀን 2012 ዓ.ም....
በትግራይ ታጣቂቆች መከላከያ ላይ ጥቃት ፈጸሙ
የትግራይ ክልል ታጣቂ ኀይል በክልሉ ውስጥ በሚገኘው የመከላከያ ሰራዊት የሰሜን እዝ ካምፕ ላይ ጥቃት ማድረሱንና ሠራዊቱ በኮማንድ ፖስት እየተመራ “ሀገሩን የማዳን ተልዕኮውን...
ኦህዴድ በዞንና በከተማ አስተዳደሮች አዳዲስ የአመራር ምደባ አደረገ
በጨፌ ኦሮሚያ አብላጫ ወንበር በመያዝ የኦሮሚያ ክልልን በመምራት ላይ የሚገው የኦሮሞ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦህዴድ) በዞን እና በከተማ አስተዳደሮች ደረጃ አዳዲስ የአመራር ምደባ ማድረጉን...
ኡሁሩ ኬንያታ በሰላም ንግግሩ ውስጥ እንደማይሳተፉ አሳወቁ
በሰሜን ኢትዮጵያ ያለውን ጦርነት ለማብቃት ለሚደረገው ጥረት በአፍሪካ ኅብረት ከተሰየሙት አሸማጋዮች መካከል አንዱ የሆኑት የቀድሞው የኬንያ ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ በንግግሩ ውስጥ እንደማይሳተፉ...
በአማራ ክልል በጦርነት ምክንያት የተፈናቀሉት ወገኖች ለረሃብ ተጋለጡ
በክልሉ ከ700 ሺህ በላይ በምግብ ለሥራ የሚተዳደሩ ወገኖች መኖራቸው ተገልጿል። በአማራ ክልል በአጠቃላይ ከአንድ ሚሊዮን 300ሺህ በላይ የዕለት ምግብ ርዳታ የሚፈልጉ ወገኖች...