በትግራይ ታጣቂቆች መከላከያ ላይ ጥቃት ፈጸሙ
የትግራይ ክልል ታጣቂ ኀይል በክልሉ ውስጥ በሚገኘው የመከላከያ ሰራዊት የሰሜን እዝ ካምፕ ላይ ጥቃት ማድረሱንና ሠራዊቱ በኮማንድ ፖስት እየተመራ “ሀገሩን የማዳን ተልዕኮውን...
ተመድ በኢትዮጵያ ስላለው የሰላም ሂደትና የትግራይና የአማራ ክልሎች ጉብኝት
ለአስራ አምስት ወራት የዘለቀው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ተፋላሚ ወገኖች በቅርቡ ለሰላም ያሳዩትን እርምጃ በበጎ እንደሚያዩት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ ገለጹ።
ፓለቲከኛ አብረሃ ደስታ ታሰሩ
ፍርድ ቤት የቀረቡት የቀድሞው የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ባለሥልጣን አቶ አብርሐ ደስታ “ግጭት በመቀስቀስ” እና “ሕገ-ወጥ ሽጉጥ ይዞ በመገኘት” መጠርጠራቸውን ጠበቃቸው ተናገሩ። አቶ...
የፌዴሬሽን ምክር ቤት በትግራይ ክልል መንግሥት ላይ ውሳኔ አሳለፈ
የፌዴራል መንግሥት ከትግራይ ክልል መንግሥት ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት እንዳያደርግ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ውሳኔ አሳለፈ፡፡
ምክር ቤቱ ውሳኔውን ያሳለፈው...
ማይካድራ 75 ንጹሃን ተገድለው ተገኙ
ጥቅምት 30/2013 ዓ.ም በንጹኃን የአማራ ብሔር ተወላጆች ላይ ዘርን መሠረት ያደረገ ጥቃት በማይካድራ ከተማ መፈፀሙ ይታወቃል። ይህን አስነዋሪ ተግባር የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት...
የሰብአዊ መብጥሰት በትግራይ ክልል እንዲቆም ኢሰመጉ ጠየቀ
በትግራይ ክልል እና አዋሳኝ አካባቢዎች በሚታየው የህግ ማስከበር ሂደት፣ ባልታጠቁ እና ሰላማዊ ሰዎች ላይ የሚደርሰው የሰብአዊ መብት ጥሰት እና አስቸኳይ ሰብአዊ እርዳታ...
የኤርትራዊያን ስደተኞችን መጠለያዎች እያዛወረ መሆኑን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ
የኢትዮጵያ መንግሥት ትግራይ ውስጥ የተከሰተውን ግጭት ተከትሎ በሰሜን ትግራይ የስደተኞች መጠለያዎች ውስጥ የነበሩ የኤርትራ ስደተኞችን ወደ ደቡብ ትግራይ ና ሌሎች የሀገሪቱ አካባቢዎች...
የባይደን አስተዳደር በኢትዮጵያ ጉዳይ ለዲፕሎማሲያዊ እርምጃዎች ቦታ እንደሚሰጥ ተሰማ
አሜሪካ በኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ ስራ ለመስራት የዘር ማጥፋት ወንጀል መሰየምን ውሳኔ አቆመች። ከፍተኛ የአሜሪካ ዲፕሎማት የቢደን አስተዳደር የዘር ማጥፋት መፈጸሙን በይፋ እንደማይወስን እና...
የኢትዮጵያ መንግሰት የኢንተርኔት አፈናውን አጠናክሮ መቀጠሉን ፍሪደም ሀውስ አስታወቀ
በኢትዮጵያ በኢንተርኔት አገልግሎት ላይ የሚፈጸመው አፈና ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ መምጣቱን ፍሪደም ሀውስ የተሰኘው ዓለም ዓቀፍ የሰው ልጆች መብት ተከራካሪ ቡድን አስታወቀ፡፡ መንግስት በሀገር...
የወላይታ ዞን የቀድሞ አመራሮችን በእስር እንዲቆዩ በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ተሰጠ
የደቡብ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት፤ የቀድሞ የወላይታ ዞን አመራሮች የነበሩ ግለሰቦችን ጨምሮ 20 ተጠርጣሪዎች በወላይታ ሶዶ ማረሚያ ቤት እንዲቆዩ ትዕዛዝ ሰጠ። ፍርድ...











